በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እንግሊዝ ለዓለም አቀፍ ረኀብ ቴክኖሎጂን እንደ መፍትሔ አቀረበች


እንግሊዝ ለዓለም አቀፍ ረኀብ ቴክኖሎጂን እንደ መፍትሔ አቀረበች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:13 0:00

በምግብ ዋስትና ዕጦት ላይ የተካሔደውን ዓለም አቀፍ ስብሰባ፣ ትላንት ሰኞ ያስተናገደችው እንግሊዝ፣ የምግብ አመራረትን አስመልክቶ የሚወጡ የቴክኖሎጂ ፈጠራዎች፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ከረኀብ ሊያላቅቁ እንደሚችሉ አስታውቃለች።

ተቺዎች በበኩላቸው፣ በቴክኖሎጂ ላይ የሚደረግ ትኩረት፣ ለምግብ እጥረት ዋና መንሥኤ የኾኑትን፣ እየጨመረ የመጣ የሀብት አለመመጣጠንንና ድህነትን ችላ ይላል፤ ሲሉ ተቃውሟቸውን አሰምተዋል።

ሄነሪ ሪጅዌል ከለንደን ያደረሰን ዘገባ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG