በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስራኤል በጋዛ “የጦር ወንጀል” ፈጽማለች የሚለውን ክስ፣ እንዲመረምር ደቡብ አፍሪካ ጠየቀች


እስራኤል በጋዛ “የጦር ወንጀል” ፈጽማለች የሚለውን ክስ፣ እንዲመረምር ደቡብ አፍሪካ ጠየቀች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:20 0:00

እስራኤል በጋዛ የጦር ወንጀል ፈጽማለች የሚለውን ክስ በሄግ የሚገኘው የዓለም አቀፉ የወንጀል ችሎት እንዲመረምር ደቡብ አፍሪካ ጥያቄዋን አስገብታለች፡፡ ገዢው ፓርቲ የአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ በበኩሉ በአገሪቱ የሚገኘው የስራኤል ኤምባሲ እንዲዘጋ የቀረበውን ጥሪ እንደሚደግፍ አስታውቋል።

ኬት ባርትሌት ከጆሃንስበርግ የላከችው ዘገባ ይመለከተዋል።

XS
SM
MD
LG