በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ከክሶቻቸው በአንዱ ላይ ተፈረደባቸው


ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ከክሶቻቸው በአንዱ ላይ ተፈረደባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:54 0:00

ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ከክሶቻቸው በአንዱ ላይ ተፈረደባቸው

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት፣ በቀድሞ የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እና ኢነጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ዋና ዲሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው ላይ፣ የቅጣት ብይን አሳለፈ፡፡

ከራዳር እቃዎች የግዥ ሒደት ጋራ የተያያዘውን ክስ ሲያይ የቆየው ፍ/ቤት፣ ትላንት ኀሙስ ባዋለው ችሎት፣ በተከሳሹ ላይ የሦስት ዓመት ከሰባት ወር እስራት ቅጣት መበየኑን ጠበቃቸው አቶ ሃፍቶም ከሰተ፣ ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።

አቶ ሃፍቶም፣ ስለ ቅጣት ውሳኔው እንዳብራሩት፣ የሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው አጠቃላይ የፍርድ ሒደት መዘግየት ይታይበታል፤ ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG