በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእስራኤል የሐማስ ታጋቾች ቤተሰቦች ሰልፍ እየወጡ ነው


በእስራኤል የሐማስ ታጋቾች ቤተሰቦች ሰልፍ እየወጡ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:08 0:00

በጋዛ፣ በሐማስ ታጣቂ ቁጥጥር ሥር እንደዋሉ የታመኑ፣ ወደ 240 የሚደርሱ የታጋቾች ቤተሰቦች፣ ከቴል አቪቭ ወደ ኢየሩሳሌም የሚያደርጉትን የአምስት ቀናት ጉዞ ጀምረዋል።

ቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸው ነጻነታቸውን እንዲያገኙ፣ መንግሥት የበለጠ መሥራት እንዳለበት አመልክተዋል።

የሚወዷቸው ታጋች ቤተሰቦቻቸው፣ በሕይወት ስለመኖራቸው ምንም ወሬ ሳይሰሙ ሳምንታት በማለፉ፣ ለታጋቾቹ ወዳጅ ዘመዶች የሳምንታት ሥቃይ እንደኾናቸው ይናገራሉ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG