በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከመቐለ ማረሚያ ቤት ለማምለጥ ከሞከሩ እስረኞች አራቱ እንደተገደሉ ተገለጸ


 ከመቐለ ማረሚያ ቤት ለማምለጥ ከሞከሩ እስረኞች አራቱ እንደተገደሉ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:54 0:00

ከመቐለ ማረሚያ ቤት ለማምለጥ ከሞከሩ እስረኞች አራቱ እንደተገደሉ ተገለጸ

በትግራይ ክልል፣ ከመቐለ ማረምያ ቤት ለማምለጥ ከሞከሩ 125 ታራሚዎች መሀከል አራቱ እስረኞች እንደተገደሉ፣ ማረሚያ ቤቱ አስታወቀ፡፡

ከትላንት በስቲያ ቅዳሜ፣ እስረኞቹ ጠባቂዎችን በማጥቃት ለማምለጥ ሙከራ ማድረጋቸውን የገለጹት የማረሚያ ቤቱ አስተባባሪ ኮማንደር ዐማኑኤል ፍሥሓ፣ ግርግሩ ወደ መረጋጋት መምጣቱንና መነሻውም እየተጣራ እንደሚገኝ አመልክተዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG