በሐዲያ ዞን መምህራን ሥራ በማቆማቸው መቶ ሺሕዎች ከትምህርት እንደራቁ ተገለጸ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሐዲያ ዞን፣ ለወራት ደመወዝ ያልተከፈላቸው መምህራን ሥራ በማቆማቸው እስከ አሁን የትምህርት ዘመኑ የመማር ማስተማር ሒደት እንዳልተጀመረ፣ ወላጆች እና መምህራን ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ። ትምህርት ባልተጀመረባቸው በዞኑ ስምንት ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ በመቶ ሺሕዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎች፣ ከትምህርት ቤት ውጪ እንደኾኑ፣ ቅሬታ አቅራቢዎቹ አማርረዋል። የዞኑ እና የክልሉ ባለሥልጣናት ስልካቸውን ስለማያነሡ፣ ምላሽ እና አስተያየታቸውን ለማካተት አልቻልንም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 06, 2023
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሥራ በጥናት ላይ እንዲመሠረት ተጠየቀ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በድንበር ደኅንነት ስምምነት ባለመኖሩ ለዩክሬን የሚሰጠው ርዳታ ደንቃራ ገጥሞታል
-
ዲሴምበር 06, 2023
መንግሥት የትግራይ ተወላጅ ፖሊሶችን ወደ ሥራቸው እንዳልመለሰ ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ከሰሰ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ውጊያ እንደተባባሰ የገለጹ የጉጂ ዞኖች ነዋሪዎች “የልጆቻችን ትምህርት አሳስቦናል” አሉ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በዐማራ ክልል ግጭት በተባባሰው የግብርና ምርቶች የዋጋ ንረት እንደተማረሩ ነዋሪዎች ገለጹ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ኢትዮጵያ ውስጥ በተፈጸሙ ጥቃቶች 56 ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታወቀ