በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሐዲያ ዞን መምህራን ሥራ በማቆማቸው መቶ ሺሕዎች ከትምህርት እንደራቁ ተገለጸ


በሐዲያ ዞን መምህራን ሥራ በማቆማቸው መቶ ሺሕዎች ከትምህርት እንደራቁ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሐዲያ ዞን፣ ለወራት ደመወዝ ያልተከፈላቸው መምህራን ሥራ በማቆማቸው እስከ አሁን የትምህርት ዘመኑ የመማር ማስተማር ሒደት እንዳልተጀመረ፣ ወላጆች እና መምህራን ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ። ትምህርት ባልተጀመረባቸው በዞኑ ስምንት ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ በመቶ ሺሕዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎች፣ ከትምህርት ቤት ውጪ እንደኾኑ፣ ቅሬታ አቅራቢዎቹ አማርረዋል። የዞኑ እና የክልሉ ባለሥልጣናት ስልካቸውን ስለማያነሡ፣ ምላሽ እና አስተያየታቸውን ለማካተት አልቻልንም።

XS
SM
MD
LG