ጋዛ በቁጥጥር ሥር መዋሏን እንደማትደግፍ አሜሪካ በድጋሚ አስታወቀች
- ቪኦኤ ዜና
የእስራኤል ታንኮች ጋዛን በከበቡበት ወቅት፣ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ፣ አገሪቱ ጋዛን ከሐማስ ቁጥጥር ነፃ ካደረገች በኋላ፣ የሰርጡን አጠቃላይ “የጸጥታ ሓላፊነት” እንደምትወስድ ተናግረዋል። በቀጣናው ሌላ ጉዞ ያደረጉት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን በበኩላቸው፣ እስራኤል በጋዛ ላይ የምታደርገውን የቦምብ ጥቃት ለአፍታ እንድታቆምና የፍልስጥኤማውያንን ዕጣ ፈንታ ለማቀድ የሚደረገው ጥረት “በሒደት ላይ ያለ ሥራ” እንደኾነ አመልክተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 06, 2023
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሥራ በጥናት ላይ እንዲመሠረት ተጠየቀ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በድንበር ደኅንነት ስምምነት ባለመኖሩ ለዩክሬን የሚሰጠው ርዳታ ደንቃራ ገጥሞታል
-
ዲሴምበር 06, 2023
መንግሥት የትግራይ ተወላጅ ፖሊሶችን ወደ ሥራቸው እንዳልመለሰ ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ከሰሰ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ውጊያ እንደተባባሰ የገለጹ የጉጂ ዞኖች ነዋሪዎች “የልጆቻችን ትምህርት አሳስቦናል” አሉ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በዐማራ ክልል ግጭት በተባባሰው የግብርና ምርቶች የዋጋ ንረት እንደተማረሩ ነዋሪዎች ገለጹ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ኢትዮጵያ ውስጥ በተፈጸሙ ጥቃቶች 56 ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታወቀ