ጋዛ በቁጥጥር ሥር መዋሏን እንደማትደግፍ አሜሪካ በድጋሚ አስታወቀች
- ቪኦኤ ዜና
የእስራኤል ታንኮች ጋዛን በከበቡበት ወቅት፣ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ፣ አገሪቱ ጋዛን ከሐማስ ቁጥጥር ነፃ ካደረገች በኋላ፣ የሰርጡን አጠቃላይ “የጸጥታ ሓላፊነት” እንደምትወስድ ተናግረዋል። በቀጣናው ሌላ ጉዞ ያደረጉት የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን በበኩላቸው፣ እስራኤል በጋዛ ላይ የምታደርገውን የቦምብ ጥቃት ለአፍታ እንድታቆምና የፍልስጥኤማውያንን ዕጣ ፈንታ ለማቀድ የሚደረገው ጥረት “በሒደት ላይ ያለ ሥራ” እንደኾነ አመልክተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ