በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በግጭት በከረሙት የኦሮሚያ ክልል ወለጋ ዞኖች “ሰብአዊ ድጋፉ እንደተስተጓጎለ ነው”


በግጭት በከረሙት የኦሮሚያ ክልል ወለጋ ዞኖች “ሰብአዊ ድጋፉ እንደተስተጓጎለ ነው”
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:10 0:00

በኦሮሚያክልል በምሥራቅ፣ ምዕራብ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች ለሚገኙ ተፈናቃዮች እና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች፥ በቂ፣ ተደራሽ እና ወቅቱን የጠበቀ የምግብ ድጋፍ እንዳልተደረገላቸው፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ፣ ሰሞኑን ባወጣው ሪፖርት እንደገለጸው፣ በዞኖቹ አንዳንድ ወረዳዎች፣ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በሸማቂ ቡድኖች መካከል ለዓመታት በቀጠሉ ግጭቶች ምክንያት፣ መቅረብ የነበረበት ሰብአዊ ድጋፍ ተስተጓጉሎ ቆይቷል።

XS
SM
MD
LG