በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትጋቱ ለላቀ ብሔራዊ ውጤት የበቃው “የሐዲስ ዓለማየሁ” ተማሪ


በትጋቱ ለላቀ ብሔራዊ ውጤት የበቃው “የሐዲስ ዓለማየሁ” ተማሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:42 0:00

በኢትዮጵያ፣ በ2015 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች መካከል፣ በብሔራዊ ደረጃ ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበው፣ በደብረ ማርቆስ ከተማ የሚገኘው የሐዲስ ዓለማየሁ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ ሙሉነህ እንየው ነው። በኢኮኖሚክስ እና በሕግ ትምህርት ዘርፎች የላቀ ደረጃ ላይ ለመድረስ የሚያልመው ሙሉነህ፣ ለስኬት የበቃበትን ምስጢር እና ተያያዥ ጉዳዮች፣ ለጋቢና ቪኦኤ አጋርቷል። ፋይሉ ከሥሩ ተያይዟል።


በኢትዮጵያ፣ በ2015 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች መካከል፣ በብሔራዊ ደረጃ ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገበው፣ በደብረ ማርቆስ ከተማ የሚገኘው የሐዲስ ዓለማየሁ አዳሪ ት/ቤት ተማሪ ሙሉነህ እንየው ነው።

በኢኮኖሚክስ እና በሕግ ትምህርት ዘርፎች የላቀ ደረጃ ላይ ለመድረስ የሚያልመው ሙሉነህ፣ ለስኬት የበቃበትን ምስጢር እና ተያያዥ ጉዳዮች፣ ለጋቢና ቪኦኤ አጋርቷል።

ፋይሉ ከሥሩ ተያይዟል።

XS
SM
MD
LG