በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጋሞ ዞን አንድ አባሉ በጸጥታ ኀይሎች እንደተገደለ ያስታወቀው ኢዜማ የክልሉን መንግሥት ኮነነ


በጋሞ ዞን አንድ አባሉ በጸጥታ ኀይሎች እንደተገደለ ያስታወቀው ኢዜማ የክልሉን መንግሥት ኮነነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:57 0:00

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ/ኢዜማ/፣ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ፣ አንድ አባሉ፣ በአሠቃቂ ድብደባ እንደተገደለበትና 28ቱ ደግሞ ለእስር እንደተዳረጉበት አስታወቀ።

የአርባ ምንጭ ዙርያ ወረዳ ፖሊስ በበኩሉ፣ በነፍስ ግድያው ወንጀል የተጠረጠሩ ስምንት ሰዎችን ማሰሩን አስታውቋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG