በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ


ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:09 0:00

ህወሓት፣ በመቐለ ከተማ፣ ለዛሬ ቅዳሜ የጠራውና እንዳይካሔድ በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ማሳሰቢያ የተሰጠበት የካድሬዎች ስብሰባ፣ በዋና አጀንዳ ላይ ለመነጋገር፣ ለነገ እሑድ እንደተላለፈ ምንጮች ገለጹ።

XS
SM
MD
LG