በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእስራኤል-ሐማስ ጦርነት በሚድያ ላይ የደረሰው ጉዳት ትኩረት ስቧል


በእስራኤል-ሐማስ ጦርነት በሚድያ ላይ የደረሰው ጉዳት ትኩረት ስቧል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:28 0:00

የእስራኤል-ሐማስ ግጭት ከጀመረበት ሳምንት አንስቶ፣ የሮይተርስ የቪዲዮ ጋዜጠኛን ጨምሮ፣ ቢያንስ 15 ጋዜጠኞች ተገድለዋል፡፡ ይህንም ተከትሎ፣ የዜና ክፍሎች እና የደኅንነት ባለሞያዎች፣ የጋዜጠኞችን ደኅንነት እንዴት መጠበቅ እንደሚችሉ እየተወያዩ ናቸው።

የአሜሪካ ድምጿ ዘጋቢ ክሪስቲና ካይሲዶ ስሚት ያደረሰችንን ዘገባ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG