ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ የአትሌቲክስ ዓለም ጀግኖችን ያፈለቀችውን "አፍሪካ" ተወላጆች በስፖርት ለማስተሳሰር ፣ ለቀደሙት የአትሌቲክስ ባለውለታዎች ክብር ለመስጠት የወጠነው "ታላቁ የአፍሪካ ሩጫ" ለአምስተኛ ጊዜ ከሰሞኑ በቨርጂኒያ ግዛት አሌክሳንድሪያ ከተማ ተደርጓል።
የዘንድሮውን ክንውን በተመለከተ ሀብታሙ ስዩም ቀጣዩን አጠናቅሯል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ