በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የባህር በር ንግግር - የምሁራን ግምገማ


የኢትዮጵያ የባህር በር ንግግር - የምሁራን ግምገማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:19 0:00

ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተሰማ ያለው የባህር በር የማግኘት ጉዳይ “የሃገሪቱን የውስጥ ውጥረት ለማርገብ የታለመ እንጂ ሊተገበር የሚችል አይደለም” ሲሉ የቀጣናውን ፖለቲካ የሚተነትኑ ምሁራን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

ከጎረቤት ሃገሮች ጋር በተሻለ ብሔራዊ ቁመና መግባባትና መተባበር እንደሚሻል ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ባደረጉት ውይይት የሚመክሩት ባለሙያዎች የባሕር በር ጥያቄን በኃይል ለማስተናገድ ማሰብ ቀጣናውን ለግጭት ሊዳርግ እንደሚችል አሳስብበዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG