በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሩዋንዳ፡ በዓለም ዙሪያ ተችዎቿን ዝም ለማሰኘት “ሁከትን መሣሪያ ማድረጓን” ሂዩማን ራይትስ ዎች ከሰሰ


ሩዋንዳ፡ በዓለም ዙሪያ ተችዎቿን ዝም ለማሰኘት “ሁከትን መሣሪያ ማድረጓን” ሂዩማን ራይትስ ዎች ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:56 0:00

ሂዩማን ራይትስ ዎች ሰሞኑን ባወጣው ዘገባ፣ የሩዋንዳን መንግሥት፣ በመጠነ ሰፊ የእመቃ ርምጃዎች ከሷል፡፡

የመብቶች ተሟጋች ተቋሙ፣ የአገሪቱ መንግሥት፣ “የነቀፌታ አስተያየት በሚሰነዝሩበት ዜጎች እና ከሀገር ውጭ በሚኖሩ ተቃዋሚዎቹ ላይ በሚፈጽመው ግድያ፣ አፈና እና ወከባ፣ ተቺዎቹን ዝም ለማሰኘት እየሞከረ ነው፤” ሲል ወንጅሎታል፡፡

ሄንሪ ሪጅዌል ከለንደን ያጠናቀረውን ዘገባ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG