እስራኤል፣ በጋዛ ሰርጥ ላይ የምታካሒደውን ድብደባ አጠናክራ ቀጥላለች። በሰርጡ አካባቢ የሚኖሩ ቤተሰቦች ለቀው እንዲወጡ ቢደረግም፣ በሐማስ ታግተው የተወሰዱት ቢያንስ 150 የሚደርሱ እስራኤላውያን ቤተሰቦች ስጋት፣ ከዕለት ወደ ዕለት እያየለ መጥቷል። ጋዛ ውስጥ ሙሉ ከበባ የተደረገባቸው ከሁለት ሚሊዮን በላይ ፍልስጥኤማውያንም፣ ቀንና ሌሊት የከባድ መሣሪያ እየወረደባቸው መፈናፈኛ አጥተዋል። በዚኽ ኹኔታ ላይ የአሜሪካ ድምፅ ያጠናቀረው ዘገባ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
ወጣቶችን ለሰላም እና አብሮነት ለማትጋት ያለመው መርሐ ግብር
-
ኖቬምበር 30, 2023
በዐማራ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮች በሀገራዊ ምክክር ሒደቱ መሳተፍ እንዲችሉ ጠየቁ
-
ኖቬምበር 30, 2023
አወዛጋቢ እና ስመጥር የአሜሪካ የፖለቲካ መሪ ህይወት እና ትተውት ያለፉት ቅርስ
-
ኖቬምበር 30, 2023
ባይደን በኮሎራዶ ስለ ባይዶኖሚክስ ተናገሩ
-
ኖቬምበር 30, 2023
በሺርካ ወረዳ ሃይማኖት የለየ በተባለ ጥቃት 36 ምእመናን ሲገደሉ ቀሪዎቹ እንደሸሹ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 30, 2023
እንባ ጠባቂ ተቋም በግሉ ዘርፍ አስተዳደራዊ በደሎች ላይ “ምርመራ ልጀምር ነው” አለ