እስራኤል፣ በጋዛ ሰርጥ ላይ የምታካሒደውን ድብደባ አጠናክራ ቀጥላለች። በሰርጡ አካባቢ የሚኖሩ ቤተሰቦች ለቀው እንዲወጡ ቢደረግም፣ በሐማስ ታግተው የተወሰዱት ቢያንስ 150 የሚደርሱ እስራኤላውያን ቤተሰቦች ስጋት፣ ከዕለት ወደ ዕለት እያየለ መጥቷል። ጋዛ ውስጥ ሙሉ ከበባ የተደረገባቸው ከሁለት ሚሊዮን በላይ ፍልስጥኤማውያንም፣ ቀንና ሌሊት የከባድ መሣሪያ እየወረደባቸው መፈናፈኛ አጥተዋል። በዚኽ ኹኔታ ላይ የአሜሪካ ድምፅ ያጠናቀረው ዘገባ ነው፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ