ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
"Unleashing Diplomatic Dynamo: Ethiopia Unbound-Western Loss, China's Rise " ፣ በቀድሞው ዲፕሎማት ዘነበ ኃይለማሪያም ገነሜ ተጽፎ በቅርቡ ለአንባቢያን የቀረበ መጽሐፍ ነው። በዳላስ ቴክሳስ በንግድ አማካሪነት የሚሰሩት ጸሓፊው ፣የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ገጽታ፣ የዲያስፖራውን ሚና፣ ከምዕራቡ ዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት እና ሌሎች ጉዳዮችን በወፍ በረር ቃኝተዋል ። ሀብታሙ ስዩም በመጽሃፉ ዙሪያ አነጋግሯቸዋል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ