ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
"Unleashing Diplomatic Dynamo: Ethiopia Unbound-Western Loss, China's Rise " ፣ በቀድሞው ዲፕሎማት ዘነበ ኃይለማሪያም ገነሜ ተጽፎ በቅርቡ ለአንባቢያን የቀረበ መጽሐፍ ነው። በዳላስ ቴክሳስ በንግድ አማካሪነት የሚሰሩት ጸሓፊው ፣የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ገጽታ፣ የዲያስፖራውን ሚና፣ ከምዕራቡ ዓለም ጋር ያላትን ግንኙነት እና ሌሎች ጉዳዮችን በወፍ በረር ቃኝተዋል ። ሀብታሙ ስዩም በመጽሃፉ ዙሪያ አነጋግሯቸዋል ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 29, 2024
ሕዝብ የኀይል አማራጭ ፈላጊዎችን ወደ ሰላም እንዲያመጣ ተመስገን ጥሩነህ ጠየቁ
-
ኤፕሪል 29, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች ክፍል - 2
-
ኤፕሪል 25, 2024
የሰሊጥ ግብይት በሱዳንና በኢትዮጵያ የግጭት መነሻ እንደሆነ አንድ ጥናት አመለከተ
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ