በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኬንያ መንግሥት የሃይቲ የፖሊስ ስምሪት ውሳኔ ላይ ዜጎች ጥያቄ እያነሡ ነው


በኬንያ መንግሥት የሃይቲ የፖሊስ ስምሪት ውሳኔ ላይ ዜጎች ጥያቄ እያነሡ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00
የተደራጁ ወንጀለኛ ቡድኖች በሃይቲ እያደረሱ ያለውን ጥቃት ለመቀነስ የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ፣ የኬንያ መንግሥት አንድ ሺሕ የፖሊስ ኃይል ለመላክ እንደተዘጋጀ ገልጿል፡፡
ኬንያውያን፣ በመንግሥታቸው የፖሊስ ኃይል ስምሪት ውሳኔ የተደበላላቀ ስሜት አሳይተዋል። አንዳንዶች ሐሳቡን በበጎ ሲቀበሉ፣ ሌሎች ደግሞ ስጋታቸውን እየገለጹ ነው።
የአሜሪካ ድምፅ የናይሮቢ ቢሮ ሓላፊ ማሪያማ ዲያሎ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘ ፋይል ይከታተሉ።
XS
SM
MD
LG