ከጦርነት በኋላ ያለ የበዓል አከባበር እንደመኾኑ፣“ለሕዝቡ የሥነ ልቡና ግንባታ ድርሻ አለው፤” ሲሉ፣ ተሳታፊ አገልጋዮች እና ምእመናን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡
በሌላ በኩል፣ በዓሉ በክልሉ እየተከበረ ያለው፣ “የትግራይ ሰማዕታትን ለመዘከር ኀዘን ለማወጅ በተዘጋጀንበት ጊዜ ነው፤” ያሉት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በቀጣይ ሳምንት፣ በጦርነቱ ሕይወታቸው ያለፉ የቀድሞ ተዋጊዎች መርዶ በይፋ እንደሚነገር አስታውቀዋል፡፡
በመቐለ የጮምዓ መስቀል በዓል ከሦስት ዓመት መታጎል በኋላ በድምቀት ተከበረ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 17, 2024
በጋዛ ትምህርትንና ሕክምናን የማዳረስ ጥረት
-
ሜይ 17, 2024
መንግሥት እና የሚመለከታቸው ሁሉ ለሰላም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ ወጣቶች ጠየቁ
-
ሜይ 17, 2024
ሊቀ አእላፍ ቀሲስ በላይ መኰንን ክስ ተመሠረተባቸው
-
ሜይ 17, 2024
ሕገ መንግሥቱ ለሀገራዊ ምክክር እንዲቀርብ ተጠየቀ
-
ሜይ 17, 2024
አለም አቀፍ የደም እጥረት እና ልገሳ
-
ሜይ 16, 2024
በአፍሪካ የቤተሰብ ሕግ የጾታ መድልኦ እንደሚያሳይ አዲስ ጥናት አመለከተ