ከጦርነት በኋላ ያለ የበዓል አከባበር እንደመኾኑ፣“ለሕዝቡ የሥነ ልቡና ግንባታ ድርሻ አለው፤” ሲሉ፣ ተሳታፊ አገልጋዮች እና ምእመናን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡
በሌላ በኩል፣ በዓሉ በክልሉ እየተከበረ ያለው፣ “የትግራይ ሰማዕታትን ለመዘከር ኀዘን ለማወጅ በተዘጋጀንበት ጊዜ ነው፤” ያሉት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በቀጣይ ሳምንት፣ በጦርነቱ ሕይወታቸው ያለፉ የቀድሞ ተዋጊዎች መርዶ በይፋ እንደሚነገር አስታውቀዋል፡፡
በመቐለ የጮምዓ መስቀል በዓል ከሦስት ዓመት መታጎል በኋላ በድምቀት ተከበረ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2025
የአሜሪካ ፕሬዚደንቶች በዓለ ሲመት ታሪክ
-
ጃንዩወሪ 23, 2025
የአርበኞች መካነ መቃብር እንዲሆን የታጸነው ጥንታዊው ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የትራምፕ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕጩ አምባሳደር የማሻሻያ ለውጥ ጥሪ
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የቲክቶክ የአሜሪካ ህልውና በፕሬዝዳንት ትራምፕ ላይ ተንጠልጥሏል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
በአስመራ ከተማ በጥምቀተ ባሕር የተከበረው ጥምቀት