ከጦርነት በኋላ ያለ የበዓል አከባበር እንደመኾኑ፣“ለሕዝቡ የሥነ ልቡና ግንባታ ድርሻ አለው፤” ሲሉ፣ ተሳታፊ አገልጋዮች እና ምእመናን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡
በሌላ በኩል፣ በዓሉ በክልሉ እየተከበረ ያለው፣ “የትግራይ ሰማዕታትን ለመዘከር ኀዘን ለማወጅ በተዘጋጀንበት ጊዜ ነው፤” ያሉት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ በቀጣይ ሳምንት፣ በጦርነቱ ሕይወታቸው ያለፉ የቀድሞ ተዋጊዎች መርዶ በይፋ እንደሚነገር አስታውቀዋል፡፡
በመቐለ የጮምዓ መስቀል በዓል ከሦስት ዓመት መታጎል በኋላ በድምቀት ተከበረ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ