No media source currently available
በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት የመቀራረብ ፍላጎት አልታየም
አስተያየቶችን ይዩ
Print
በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት የትናንት ረቡዕ ስብሰባ፣ የሩሲያውየዩክሬን ጦርነት፣ በተለያየመጠን ወደ ግጭቱ ተጎትተው ለገቡ የዓለምመሪዎች፣ የንግግራቸው ቀዳሚርዕስ ሆኗል፡፡
በስብሰባው ላይ የተነገሩትን የተከታተለችው የቪኦኤዋ ቬሮኒካ ባልደራስ ኢግሊስያስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም