በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዐማራ ክልል ኢንተርኔት መቋረጡ ከፍተኛ ጫና እንደፈጠረባቸው ተጠቃሚዎች አማረሩ


በዐማራ ክልል ኢንተርኔት መቋረጡ ከፍተኛ ጫና እንደፈጠረባቸው ተጠቃሚዎች አማረሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:32 0:00

በዐማራ ክልል ኢንተርኔት መቋረጡ ከፍተኛ ጫና እንደፈጠረባቸው ተጠቃሚዎች አማረሩ

በዐማራ ክልል የተስፋፋውን ግጭት እና አለመረጋጋት ተከትሎ ኢንተርኔት መቋረጡ፥ በሰብአዊ፣ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች ላይ ጫና እንደፈጠረ ተገለጸ፡፡

በደሴ ከተማ የሚገኙ መንግሥታዊ ተቋማትንና ግለሰቦችን አነጋግረናል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG