በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኒዤር ወታደራዊ ሁንታ የአየር ክልል እገዳውን አነሣ


የኒዤር ወታደራዊ ሁንታ የአየር ክልል እገዳውን አነሣ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:02 0:00

በኒዤር የተካሔደውን መፈንቅለ መንግሥት ተከትሎ፣ ወታደራዊ ሁንታው ለአንድ ወር እገዳ የጣሉበትን የአየር ክልል፣ ለዓለም አቀፍ በረራዎች ክፍት ማድረጋቸውን አስታውቀዋል።

ኾኖም፣ የአሜሪካ ወታደራዊ ባለሥልጣናት ከአሜሪካ ድምፅ ጋራ ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ ኒዤር በዓለም አቀፍ በረራዎች ላይ ያደረገችው ለውጥ፣ የአሜሪካ የሰው አልባ አውሮፕላን(ድሮን) እንቅስቃሴን ወደ ቀድሞ እንዳልመለሰው ገልጸዋል።

ካርላ ባብ ያደረሰችንን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG