በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ የመንግሥት ኀይሎች እና የፋኖ ታጣቂዎች ግጭት ጉዳት እንደደረሰ ተገለጸ


በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ የመንግሥት ኀይሎች እና የፋኖ ታጣቂዎች ግጭት ጉዳት እንደደረሰ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:09 0:00

በሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ የመንግሥት ኀይሎች እና የፋኖ ታጣቂዎች ግጭት ጉዳት እንደደረሰ ተገለጸ

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ፣ በፋኖ ታጣቂዎች እና በመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች መካከል፣ ካለፈው ሳምንት መጨረሻ ጀምሮ በተደረገ የትጥቅ ግጭት፣ ሰላማውያን ሰዎች እንደተገደሉ፣ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ።

በዛሬው ዕለት ግን አካባቢው መረጋጋቱን ጨምረው ገልፀዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ)

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG