በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦሮምያ ውስጥ ዘንድሮ ከ160 በላይ ሰው በወባ ሞቷል


ኦሮምያ ውስጥ ዘንድሮ ከ160 በላይ ሰው በወባ ሞቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:25 0:00

የመድኃኒት እጥረት እያሳሰባቸው መሆኑን የቄለምና የምዕራብ ወለጋ ዞኖች ነዋሪዎች ለቪኦኤ ገልፀዋል። ወረርሽኙ በዚህ ዓመት ኦሮሚያ ክልል ውስጥ 7 ከተሞችን ጨምሮ በ16 ዞኖች 7 ውስጥ መስፋፋቱን የክልሉ የወባ በሽታ ማስወገድ ፕሮግራም ቡድን መሪ አቶ ጀዋር ቃስም ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG