በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

 ዓሊ ቦንጎን ከሥልጣን ያስወገዱት ወታደራዊ መሪ የሽግግር ፕሬዚዳንት ኾኑ


ዓሊ ቦንጎን ከሥልጣን ያስወገዱት ወታደራዊ መሪ የሽግግር ፕሬዚዳንት ኾኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:13 0:00

ዓሊ ቦንጎን ከሥልጣን ያስወገዱት ወታደራዊ መሪ የሽግግር ፕሬዚዳንት ኾኑ

የማዕከላዊቷ አፍሪካ ጋቦን የረጅም ዓመት ፕሬዚዳንት የነበሩትን ዓሊ ቦንጎን፣ ከሥልጣን ያስወገዱት ወታደራዊ መሪ፣ የሽግግር መንግሥት ፕሬዚዳንት ኾነው ዛሬ ቃለ መሐላ ፈጸሙ፡፡

ጄነራል ብራይስ ኦሊጉዊ ኢንጉዌማ፣ ባለፈው ሳምንት የገለበጧቸው የዓሊ ቦንጎ ቤተሰብ፣ ከግማሽ ምእት ዓመት በላይ የአገሪቱን የመሪነት ሥልጣን ጨብጦ ኖሯል፡፡

ይኹንና፣ በጋቦን የተካሔደው የመንግሥት ሽረት፣ በእንግሊዘኛ ምኅጻሩ “ሴማክ” ተብሎ በሚጠራው የማዕከላዊ አፍሪካ አካባቢ ሀገራት ማኅበረሰብ፣ ለረጅም ጊዜ ሥልጣን ላይ የቆዩ መሪዎችን አስመልክቶ ክርክር አሥነስቷል፡፡

ከካሜሩን ዋና ከተማ ከያውንዴ ሞኪ ኤድዊን ኪንድዜካ ያጠናቀረው ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG