በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ራስ ገዝ የኾነው የዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዐዲስ ቻንስለር ተሾመለት


ራስ ገዝ የኾነው የዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዐዲስ ቻንስለር ተሾመለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:37 0:00

ራስ ገዝ የኾነው የዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዐዲስ ቻንስለር ተሾመለት

የዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ከ48 ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ቻንስለር ተሾመለት፡፡ በአገሪቱ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ለኾነው ለዚኹ አንጋፋ ዩኒቨርሲቲ፣ ዐዲስ የሥራ አመራር ቦርድም ተሠይሞለታል፡፡

የዩኒቨርሲቲው ዐዲስ ቻንስለር ኾነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተሾሙት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ “ትምህርት ለትውልድ” በተሰኘው ንቅናቄ፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከሁለት ቢሊዮን በላይ ብር እንደተሰበሰበ አስታውቀዋል፡፡

(ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ)

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG