በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዳርፉር ወንድ ስደተኞች የሚሊሻዎች ዒላማ እንደኾኑ የመብት ድርጅቶች ገለጹ


በዳርፉር ወንድ ስደተኞች የሚሊሻዎች ዒላማ እንደኾኑ የመብት ድርጅቶች ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:34 0:00

በምዕራብ ዳርፉር፣ በሰብእና ላይ እየተፈጸሙ ያሉ የወንጀል አድራጎቶች ሪፖርቶች መውጣታቸውን ቀጥለዋል።ቻድ እና ሱዳንን በሚያዋስነው ድንበር ላይ በሚገኝ የሱዳን ስደተኞች መጠለያ ካምፕ ውስጥ፣ ባሎቻቸው የተገደሉባቸውና የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ሴቶች፣ የዳርፉር ሚሊሽያዎች በያዙት የዘር ማጽዳት ጥቃት፣ ወንድ ስደተኞችን ዒላማ እንዳደረጉ ገልጸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG