ምሁራኑ ሥር እየሰደደ እንደመጣ የገለጹት፣ ልዩነቶችን ከውይይት ይልቅ ኀይልን በማስቀደም የመፍታት ዝንባሌ፣ ከፖለቲከኞች የመነጨ ችግር ነው፡፡
በመኾኑም፣ በማኅበረሰቡ በጎ ዕሤቶች፣ ፖለቲካዊ ችግሮችን በዘላቂነት በመፍታት፣ የተሻለች ሀገርን ለትውልድ ለማስረከብ መሥራት እንደሚገባ ምሁራኑ አሳስበዋል፡፡
በጉዳዩ ላይ፣ በዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ባህል አካዳሚ መምህሩንና ተመራማሪውን ዶክተር ባይለየኝ ጣሰውንና የታሪክ ተመራማሪውን ዶክተር አየለ በክሪን ያናገረው አስማማው አየነው፣ ተከታዩን ዘገባ አዘጋጀቷል፡፡
በኢትዮጵያ ልዩነትን በውይይት የመፍታት ማኅበረሰባዊ ባህል መዳከሙን ባለሞያዎች ተናገሩ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 02, 2023
የአሜሪካ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች ሥራ ቢቀጥሉም የመቆም አደጋው እንዳንዣበበ ነው
-
ኦክቶበር 02, 2023
በዋግ ኽምራ ዞን በረኀብ ምክንያት ሰዎች እንደሞቱ ተነገረ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በአስቸኳይ ዐዋጁ የአዋሽ አርባ እስረኞች ደኅንነት እንደሚያሳስባቸው ቤተሰቦቻቸው ገለጹ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በመስቃንና በማረቆ ወረዳዎች የቀበሌዎች ይገባኛል ግጭት ሰዎች እንደተገደሉ ነዋሪዎች ገለፁ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በዓለም የጎዳና ላይ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ክብረ ወሰን በማሻሻል አሸነፉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ