ምሁራኑ ሥር እየሰደደ እንደመጣ የገለጹት፣ ልዩነቶችን ከውይይት ይልቅ ኀይልን በማስቀደም የመፍታት ዝንባሌ፣ ከፖለቲከኞች የመነጨ ችግር ነው፡፡
በመኾኑም፣ በማኅበረሰቡ በጎ ዕሤቶች፣ ፖለቲካዊ ችግሮችን በዘላቂነት በመፍታት፣ የተሻለች ሀገርን ለትውልድ ለማስረከብ መሥራት እንደሚገባ ምሁራኑ አሳስበዋል፡፡
በጉዳዩ ላይ፣ በዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች እና ባህል አካዳሚ መምህሩንና ተመራማሪውን ዶክተር ባይለየኝ ጣሰውንና የታሪክ ተመራማሪውን ዶክተር አየለ በክሪን ያናገረው አስማማው አየነው፣ ተከታዩን ዘገባ አዘጋጀቷል፡፡
በኢትዮጵያ ልዩነትን በውይይት የመፍታት ማኅበረሰባዊ ባህል መዳከሙን ባለሞያዎች ተናገሩ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 10, 2025
የአሜሪካ ታጋቾች ተደራዳሪ ከሐማስ ጋራ የነበራቸውን ንግግር “ጠቃሚ” ብለውታል
-
ማርች 09, 2025
"ከከተሞች ውጭ ያሉ አካል ጉዳተኞችም ትኩረትን ይሻሉ" - ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ
-
ማርች 09, 2025
አትሌቶችን በማፍራት ያለእድሜ ጋብቻን የሚከላከለው ተቋም
-
ማርች 09, 2025
የንጽሕና መጠበቂያ አቅርቦት ለማሻሻል ያለመችው ወጣት
-
ማርች 08, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርች 8ትን በሴቶች ብቻ በሚደረጉ በረራዎች እያከበረ ነው