በቡዳፔስት የሴቶች ማራቶን ኢትዮጵያ ወርቅ እና ብር አገኘች
- ቪኦኤ ዜና
በቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ነሐሴ 20 በተካሄደው የሴቶች የማራቶን ውድድር፣ ኢትዮጵያ ወርቅ እና ብር ሜዳሊያዎች አግኝታለች። ውድድሩን 2:24:23 በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ የወርቅ ሜዳሊያ ለሀገሯ ያስገኘችው አማኔ በሪሶ ስትሆን፣ ባለፈው ዓመት በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት የተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች ማራቶን ውድድር ሻምፕዮን የነበረችው ጎይተቶም ገብረስላሴ እንዲሁ ሁለተኛ ሆና በማጠናቀቅ የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው