በቡዳፔስት የሴቶች ማራቶን ኢትዮጵያ ወርቅ እና ብር አገኘች
- ቪኦኤ ዜና
በቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ነሐሴ 20 በተካሄደው የሴቶች የማራቶን ውድድር፣ ኢትዮጵያ ወርቅ እና ብር ሜዳሊያዎች አግኝታለች። ውድድሩን 2:24:23 በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ የወርቅ ሜዳሊያ ለሀገሯ ያስገኘችው አማኔ በሪሶ ስትሆን፣ ባለፈው ዓመት በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት የተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች ማራቶን ውድድር ሻምፕዮን የነበረችው ጎይተቶም ገብረስላሴ እንዲሁ ሁለተኛ ሆና በማጠናቀቅ የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
-
ማርች 13, 2025
የቀረጡ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው አለመረጋጋት
-
ማርች 12, 2025
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ዳግም ተጀመረ