ከቡዳፔስቱ የአምስት ሺሕ ሜትር ውድድር ተሳትፎ ቀሪ የተደረገው አትሌት ቅሬታ እና የፌዴሬሽኑ መግለጫ
በሀንጋሪ ቡዳፔስት የአትሌቲክስ ሻምፒዮና፣ ኢትዮጵያን ወክሎ የሚወዳደረው ቡድን አባል የኾነው አትሌት ጥላሁን ኀይሌ፣ በአምስት ሺሕ ሜትር ውድድር የሚሳተፉ አትሌቶችን አስመልክቶ የተላለፈውን ውሳኔ በመቃወም፣ በማኅበራዊ የመገናኛ ትስስሮች ቅሬታውን አሰምቷል። የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ልዑክ፣ በሰጠው መግለጫ፣ የአምስት ሺሕ ሜትር የአትሌቶች አሰላላፍ ለውጥ፣ ኢትዮጵያን ውጤታማ ለማድረግ ታልሞ እንደተደረገ አስታውቋል። ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች