በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ


please wait

No media source currently available

0:00 0:16:38 0:00

የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት፣ በፕሪቶርያው ስምምነት ቢቋጭም፣ በጦርነቱ ወቅት፣ ከህወሓት ጋራ ግንኙነት እንዳላቸው ተጠርጥረው ከታሰሩ የትግራይ ተወላጆች መካከል አሁንም ከእስር ያልተለቀቁ እንዳሉ፣ አንድ በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀስ የመብት ተሟጋች ድርጅት፣ የቤተሰብ አባላት እና ክልሉ አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG