በትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየው የአሸንዳ በዓል በአደባባይ እየተከበረ ነው
በየዓመቱ፣ በተለይ በሰሜን ኢትዮጵያ ክፍሎች በድምቀት የሚከበረውና ሻደይ፥ አሸንዳ፥አሸንድዬ፥ ሶለል በሚሉ ልዩ ልዩ ስያሜዎች የሚታወቀው ክብረ በዓል፣ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ እና ለሁለት ዓመታት በዘለቀው ጦርነት ምክንያት፣ በትግራይ ክልል ሳይከበር አራት ዓመታትን አሳልፏል። ይኹንና፣ የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ዘንድሮ፣ የልጃገረዶች ጨዋታ በዓል የኾነው አሸንዳ፣ በትግራይ ክልል በአደባባይ እየተከበረ ነው።“የሰላም ተስፋ ያየንበት ነው፤” ብለዋል ተሳታፊዎች። ሙሉጌታ አጽብሓ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 10, 2025
የአሜሪካ ታጋቾች ተደራዳሪ ከሐማስ ጋራ የነበራቸውን ንግግር “ጠቃሚ” ብለውታል
-
ማርች 09, 2025
"ከከተሞች ውጭ ያሉ አካል ጉዳተኞችም ትኩረትን ይሻሉ" - ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ
-
ማርች 09, 2025
አትሌቶችን በማፍራት ያለእድሜ ጋብቻን የሚከላከለው ተቋም
-
ማርች 09, 2025
የንጽሕና መጠበቂያ አቅርቦት ለማሻሻል ያለመችው ወጣት
-
ማርች 08, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርች 8ትን በሴቶች ብቻ በሚደረጉ በረራዎች እያከበረ ነው