በትግራይ ክልል ተቋርጦ የቆየው የአሸንዳ በዓል በአደባባይ እየተከበረ ነው
በየዓመቱ፣ በተለይ በሰሜን ኢትዮጵያ ክፍሎች በድምቀት የሚከበረውና ሻደይ፥ አሸንዳ፥አሸንድዬ፥ ሶለል በሚሉ ልዩ ልዩ ስያሜዎች የሚታወቀው ክብረ በዓል፣ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ እና ለሁለት ዓመታት በዘለቀው ጦርነት ምክንያት፣ በትግራይ ክልል ሳይከበር አራት ዓመታትን አሳልፏል። ይኹንና፣ የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ዘንድሮ፣ የልጃገረዶች ጨዋታ በዓል የኾነው አሸንዳ፣ በትግራይ ክልል በአደባባይ እየተከበረ ነው።“የሰላም ተስፋ ያየንበት ነው፤” ብለዋል ተሳታፊዎች። ሙሉጌታ አጽብሓ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 04, 2023
የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ከስልጣን መነሳትና ዘርፈ ብዙ አንድምታዎቹ
-
ኦክቶበር 04, 2023
የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክርቤት ማካርቲን ከአፈጉባዔነት አነሳ
-
ኦክቶበር 04, 2023
በዐማራ ክልል ሁለት ሚሊዮን ሕዝብ አስቸኳይ ርዳታ ይፈልጋል - ክልሉ
-
ኦክቶበር 04, 2023
በመስቃን ወረዳ የሚኖሩ እናትና ልጅ በታጣቂዎች ተገደሉ