በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲሶቹ ክልሎች አዳዲስ አደረጃጀቶች ተቋቋሙ


በአዲሶቹ ክልሎች አዳዲስ አደረጃጀቶች ተቋቋሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00

በአዲሶቹ ክልሎች አዳዲስ አደረጃጀቶች ተቋቋሙ

ሰሞኑን የተመሠረተው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የቡታጅራን ከተማ ማዕከል አድርጎ የተቋቋመውን "የምስራቅ ጉራጌ ዞን" ጨምሮ አዳዲስ የዞን፣የልዩ ወረዳና የወረዳ አደረጃጀቶችን ይፋ አድርጓል።

በተመሳሳይ ሰሞኑን የተመሠረው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልም እንደዚሁ ተመሳሳይ አደረጃጀቶችን ፈጥሯል።

የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው አንዳንድ ምሁራን በበኩላቸው የመዋቅር ማሻሻያ ብቻውን ግብ አለመሆኑን ገልፀው የመዋቅር ጥያቄዎች እንዳይቀጥሉ የዋና ከተሞች ምርጫ እና የሃብት ክፍፍል በጥንቃቄ እንዲመራ ጠይቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG