በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወባ እና የደንጌ ትኩሳት ድሬደዋ መከሠቱን አስተዳደሩ ገለፀ


የወባ እና የደንጌ ትኩሳት ድሬደዋ መከሠቱን አስተዳደሩ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:46 0:00

በድሬዳዋ፣ የወባ እና የደንጌ ትኩሳት ወረርሽኝ እንደተከሠተ፣ የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታወቀ። ቪኦኤ ያነጋገራቸው ሕሙማን በበኩላቸው የያዛቸው በሽታ “ቺኩንጉንያ” እንደሆነ ሲገልፁ፤ ጤና ቢሮው ግን፣ “በቺኩንጉንያ የታመመ አንድም ሰው የለም፤” ብሏል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን ዘገባ ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG