በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል የአንበጣ መንጋን ለመከላከል ጊዜያዊ አስተዳደሩ የድጋፍ ጥሪ አቀረበ


በትግራይ ክልል የአንበጣ መንጋን ለመከላከል ጊዜያዊ አስተዳደሩ የድጋፍ ጥሪ አቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:31 0:00

በትግራይ ክልል የተከሠተው የአንበጣ መንጋ፣ በ17 ወረዳዎች እንደተዛመተ፣ የክልሉ ግብርና እና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ገልጿል። እስከ አሁን መንጋው፣ በአምስት ወረዳዎች ውስጥ ጉዳት እንዳደረሰም፣ ቢሮው አስታውቋል።

የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ፣ ዘንድሮ፣ በክልሉ የተዛመተው የአንበጣ መንጋ፣ በቅርብ ጊዜያት ከታዩ ወረራዎች፣ የከፋ እንደኾነ፣ ሰሞኑን ገልጸዋል።

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ርዳታ ማስተባበርያ ቢሮ (OCHA)፣ በክልሉ የተዛመተው የአንበጣ መንጋ፣ በመቶ ሺሕዎች የሚቆጠሩ የክልሉ አርሶ አደሮችን ሕይወት አደጋ ላይ እንደጣለ አመልክቷል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG