በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ያሊ 2023፦የህክምና ማህደር አያያዝን ለማዘመን የተጋው ወጣት ሀኪም


ያሊ 2023፦የህክምና ማህደር አያያዝን ለማዘመን የተጋው ወጣት ሀኪም
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00

ዶ/ር ቃለአብ ግርማ በወረቀት ተወስኖ የቆየውን የኢትዮጵያ ውስጥ የህክምና ማህደር አያያዝ ወደ ዲጂታል አማራጭ ለመለወጥ እየሰራ የሚገኘው "ሜዲኬት" ድርጅት መስራች ነው። ወጣቱ የህክምና ባለሙያ ከዘንድሮዎቹ የማንዴላ ዋሺንግተን የወጣት መሪዎች የትስስር መርሐ-ግብር ተሳታፊዎች አንዱ ነበር ። በዩናይትድ ስቴትስ ስላሳለፋቸው የልምድ እና ዕውቀት ሽግግር ሳምንታት ሀሳቡን አጋርቶናል ።

XS
SM
MD
LG