በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሐዋዩ የሰደድ እሳት የሞቱት ሰዎች ቁጥር 99 ደረሰ


በሐዋዩ የሰደድ እሳት የሞቱት ሰዎች ቁጥር 99 ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:00 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ ሐዋይ ግዛት፣ በደረሰው ሰደድ እሳት፣ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 99 ደረሰ።

በቃጠሎው የሞቱ ሰዎች አስከሬን ፍለጋ የቀጠለ ሲኾን፣ በቀጣዮቹ 10 ቀናት ውስጥ ቁጥሩ በዕጥፍ ሊጨምር እንደሚችል፣ የክፍለ ሀገሯ አገረ ገዢ ተናግረዋል።

የቪኦኤው ማይክል ቦውማን ያጠናቀረው ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG