በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ በሃይማኖት ስም ጠኔ በገደላቸው መቶዎች ምክንያት ቁጥጥሯን ለማጥበቅ ወጥናለች


ኬንያ በሃይማኖት ስም ጠኔ በገደላቸው መቶዎች ምክንያት ቁጥጥሯን ለማጥበቅ ወጥናለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:20 0:00

ኬንያ በሃይማኖት ስም ጠኔ በገደላቸው መቶዎች ምክንያት ቁጥጥሯን ለማጥበቅ ወጥናለች

በኬንያ፣ አንድ የአምልኮ መሪ፣ ተከታዮቹ በረኀብ ጠኔ እንዲሞቱ ካደረገና ከ400 በላይ አስከሬኖች ከጅምላ መቃብር ተቆፍረው መውጣታቸውን ተከትሎ፣ የአገሪቱ መንግሥት፣ ሃይማኖትን ለመቆጣጠር አስቧል።

አሳዛኙ የጠኔ ሞት፣ በኬንያ፥ የሃይማኖት ነፃነት ሳይገፈፍ፣ እንዴት የተከታዮችን ሕይወት መጠበቅ እንደሚገባ፣ ክርክር እንዲጫር አድርጓል።

ፍራንሲስኦንቶምዋ ከናይሮቢ የላከውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG