በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጦርነት ያባባሳቸውን አጉል ልማዶች የምታጠና ወጣት የሕግ ባለሞያ


ጦርነት ያባባሳቸውን አጉል ልማዶች የምታጠና ወጣት የሕግ ባለሞያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:41 0:00

ኩልሱም ኑር፥ በኢትዮጵያ፣ የሕፃናት እና ሴቶች መብትን የሚመለከቱ ሕግ ነክ ምርምሮችን ያደረገች ባለሞያ ናት። ከሕግ ባለሞያነቷ ጎን ለጎን፣ በልዩ ልዩ ብዙኀን መገናኛዎች አበርክቶዋ፣ ማኅበረሰባዊ ንቃትንና ግንዛቤን ለማዳረስ ትጥራለች። ከዘንድሮዎቹ፣ የማንዴላ ዋሺንግተን "ያሊ 2023" የወጣት መሪዎች ትስስር መርሐ ግብር ተሳታፊዎች መካከል አንዷ የነበረችው ወጣት፣ በሚቺጋን ስቴትስ ዩኒቨርስቲ፣ የቀለም ትምህርት እና አመራር ሥልጠናዎችን ለሳምንታት ወስዳለች።

XS
SM
MD
LG