በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከማንዴላ ዋሺንግተን 'ፌሎሺፕ" ተሳታፊዎች አንደበት ፣ የጦርነት ሰለባዎችን የሚያግዘው ወጣቱ ሀኪም


ከማንዴላ ዋሺንግተን 'ፌሎሺፕ" ተሳታፊዎች አንደበት ፣ የጦርነት ሰለባዎችን የሚያግዘው ወጣቱ ሀኪም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00

ወጣቱ የህክምና ባለሙያ ማቲያስ አማረ ከዘንድሮው የማንዴላ ዋሺንግተን የወጣት አፍሪካዊያን መሪዎች የትስስር መርሐ-ግብር ተሳታፊ ኢትዮጵያን መካከል አንዱ ነው። የዘረጋቸው ህብረተሰብ አገዝ የህክምና መርሐ ግብሮች ርባና ተመዝኖ ለዚህ ዕድል የበቃው ዶ/ር ማቲያስ ፣ በአሜሪካ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ስለነበረው የስልጠና እና የትስስር አፍታ ሀሳቡን አጋርቶናል ። ፋይሉ ከስር ተያይዟል ።

XS
SM
MD
LG