በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድ የኬንያ ዩኒቨርሲቲ ስደተኞችን ቋንቋ ማስተማር ይዟል


አንድ የኬንያ ዩኒቨርሲቲ ስደተኞችን ቋንቋ ማስተማር ይዟል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:08 0:00

ናይሮቢ ውስጥ የሚኖሩ በርካታ ስደተኞች በኬንያ በስፋት የሚነገሩትን ሁለቱን ቋንቋዎች፤ እንግሊዝኛንም ሆነ ስዋሂሊን አጥርተው አይናገሩም። ይህም የቋንቋ ችግር ከህብረተሰቡ ጋር ለመዋሃድ ጥረት በሚያደርጉት ወቅት ብርቱ ፈተና ይደቅንባቸዋል። ሁባህ አብዲ ከናይሮቢ ያጠናቀረችውን ዘገባ ዝርዝር አሉላ ከበደ እንደሚከተለው ያቀርበዋል።

XS
SM
MD
LG