በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጋሞ “ዱቡሻ” ባህላዊ የአደባባይ እርቅ ከሁለት ሺሕ በላይ ክሦች እልባት እንዳገኙ ተገለጸ


በጋሞ “ዱቡሻ” ባህላዊ የአደባባይ እርቅ ከሁለት ሺሕ በላይ ክሦች እልባት እንዳገኙ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን፣ ወደ ፍርድ ቤት ከቀረቡ በርካታ የወንጀል እና የፍትሐ ብሔር የክሥ መዝገቦች ውስጥ፣ ከሁለት ሺሕ በላይ የሚኾኑቱ፥ “ዱቡሻ” በተሰኘው የጋሞ ብሔረሰብ ባህላዊ የአደባባይ ዳኝነት እና እርቅ ሥርዐት እንደተፈቱ፣ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ።

በጋሞ ባህላዊ የግጭት አፈታት ላይ፣ ምርምር ማድረጋቸውንና በባህላዊ የግጭት አፈታት እና የሰላም ግንባታ ላይ መጽሐፍ ማሳተማቸውን የተናገሩት፣ የአስተዳደር እና የልማት ጥናት ምሁር አቶ ዘነበ በየነ፣ “ዱቡሻ”፥ የባህላዊ አስተዳደር ሕግ የሚወጣበት፣ የሚሻሻልበት፣ በዳዮች እና ተበዳዮች የሚዳኙበት የፍትሕ አደባባይ ወይም ሸንጎ እንደኾነ አስረድተዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG