በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳል ሽሮፕ ጋምቢያ ውስጥ ሕጻናትን ገድሏል ተባለ


Qambiyanın Tehranla münasibətlərini kəsməsinə görə Amerika günahlandırılır
Qambiyanın Tehranla münasibətlərini kəsməsinə görə Amerika günahlandırılır

ከህንድ ወደ ሀገር ውስጥ የገባ የሕጻናት የሳል ሽሮፕ 70 ለሚሆኑ ሕጻና የሞት ምክንያት መሆኑን የጋምቢያ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

የጤና ሚኒስትሩ ዶ/ር አህማዱ ላሚን እንዳሉት፣ ወደ ሀገር ውስጥ በገባው መንድሃኒት ላይ መደረግ የነበረበት የጥራት ቁጥጥር በተገቢው ሳይደረግ መቅረቱን አስታውቀዋል።

በሹሮፕ ውስጥ በከፍተኛ ደርጀ ኩላሊትን ሊጎዱ የሚችሉ መርዛማ ነገሮች መገኘታቸውን፣ በላቦራቶር በተደረገ ምርመራ መረጋገጡን፣ የዓለምን ጤና ድርጅት አስታውቋል።

ህንድ የራሷን ምርመራ አከናውና ሹሮፑን አምርቷል የተባለውን የመድሃኒት ፋብሪካ መዝጋቷ ታውቋል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG