በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሶማሊያ ብሔራዊ ቤተ መዘክር የመጀመሪያው ድኅረ ጦርነት ዐውደ ርእይ


የሶማሊያ ብሔራዊ ቤተ መዘክር የመጀመሪያው ድኅረ ጦርነት ዐውደ ርእይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00

በዐዲስ መልክ መልሶ የተገነባው የሶማሊያ ብሔራዊ ቤተ መዘክር፣ ካለፈው ቅዳሜ ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓ.ም. አንሥቶ፣ ከሦስት ዐሥርት ዓመታት አውዳሚ ጦርነት እና ግጭት በኋላ፣ የመጀመሪያውን ዐውደ ርእይ በማስተናገድ ላይ ነው።

ከተመሠረተ 90 ዓመታትን ያስቆጠረው ቤተ መዘክር፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለተሰናዳ ዐውደ ርእይ በሩን የከፈተው፣ የ18 ሠዓልያንን ሥራዎች በመያዝ ነው፡፡

ሞሐመድ ሼክ ኖር ከሞቃዲሾ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG