በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን ኤሌክትሪክ ከተቋረጠ ሰባት ዓመታትን እንዳስቆጠረ ተገለጸ


በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን ኤሌክትሪክ ከተቋረጠ ሰባት ዓመታትን እንዳስቆጠረ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:09 0:00

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን ኤሌክትሪክ ከተቋረጠ ሰባት ዓመታትን እንዳስቆጠረ ተገለጸ

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሽ ዞን፣ የኤሌክትሪክ ኃይል ለሰባት ዓመታት በመቋረጡ ለችግር እንደተጋለጡ፣ ነዋሪዎች ገለጹ።

የዞኑ ኮምዩኒኬሽንስ መምሪያ፣ ከግንቦት 2008 ዓ.ም. ጀምሮ፣ የኤሌክትሪክ ኃይል ሙሉ በሙሉ እንደተቋረጠና በዚኽም ምክንያት፣ ከ300ሺሕ በላይ ነዋሪዎች፣ ለተለያዩ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እንደተጋለጡ ነዋሪዎቹ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።

የጊምቢ ኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ በበኩሉ፣ አገልግሎቱ የተቋረጠው፥ ከጸጥታ ችግር በተያያዘ እንደኾነ ጠቅሶ፣ የተዘረጋው ዐዲስ መስመር፣ ባልታወቁ ኀይሎች በመቆረጡ አገልግሎቱን ተደራሽ ማድረግ አለመቻሉን አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG