ከሦስት ዐሥርት ዓመታት በላይ የተሻገረው የማኅበረሰብ ድምፅ
በዳላስ እና አካባቢዋ፣ ማኅበረሰብ አገዝ ተግባራትን ከሚያከናውኑ ትውልደ ኢትዮጵያውያን መካከል አንዱ፣ ጋዜጠኛ እና የበጎ ተግባራት አስተባባሪው ዘውገ ቃኘው ነው። ከሦስት ዐሥርት ዓመታት በላይ በተሻገረ አበርክቶው፣ ተደጋጋሚ ምስጋና ተቸሯል። ከእነዚኽም መካከል፣ የማኅበረሰብ ራዲዮ አቅራቢነቱ እና በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የስፖርት ፌዴሬሽን አገልግሎቱ ይጠቀሳሉ። በቅርቡ ወደ ዳላስ ቴክሳስ ያቀናው ሀብታሙ ሥዩም የዘውገን ሞያዊ ጉዞ በጨረፍታ ያስቃኘናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 02, 2024
የኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ውይይት አንድምታ
-
ሜይ 01, 2024
በኢትዮጵያ ተባብሶ የቀጠለው የስብአዊ መብት ጥሰት
-
ሜይ 01, 2024
የአሜሪካ ምርጫ በወጣት መራጮች ዐይን
-
ሜይ 01, 2024
በጋና በሙስና ላይ የሚደረገውን ዘመቻ ሲቪል ማኅበረሰቡ ተቀላቀለ
-
ሜይ 01, 2024
በሺሕዎች የሚቆጠሩ ከሱዳን ተመላሽ ኢትዮጵያውያን በመተማ