ከሦስት ዐሥርት ዓመታት በላይ የተሻገረው የማኅበረሰብ ድምፅ
በዳላስ እና አካባቢዋ፣ ማኅበረሰብ አገዝ ተግባራትን ከሚያከናውኑ ትውልደ ኢትዮጵያውያን መካከል አንዱ፣ ጋዜጠኛ እና የበጎ ተግባራት አስተባባሪው ዘውገ ቃኘው ነው። ከሦስት ዐሥርት ዓመታት በላይ በተሻገረ አበርክቶው፣ ተደጋጋሚ ምስጋና ተቸሯል። ከእነዚኽም መካከል፣ የማኅበረሰብ ራዲዮ አቅራቢነቱ እና በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የስፖርት ፌዴሬሽን አገልግሎቱ ይጠቀሳሉ። በቅርቡ ወደ ዳላስ ቴክሳስ ያቀናው ሀብታሙ ሥዩም የዘውገን ሞያዊ ጉዞ በጨረፍታ ያስቃኘናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ለጦር ዘመቻቸውና ለሰላም ዕቅዳቸው ድጋፍ ፍለጋ እየጣሩ ነው
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
“በዓለም የሰላም ቀን” የሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ጎልቶ ወጥቷል
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በቅበት የሃይማኖት ግጭት ተጠርጣሪዎች በሕግ እንዲጠየቁ ኢሰመጉ አሳሰበ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
እያየለ ባለው የአል-ሻባብ ጥቃት ላይ የሶማሊያ ጎረቤቶች ትብብራቸውን እንዲያጠናክሩ ተጠየቀ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
በአዋሽ አርባ ታስረው የቆዩ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እንደተፈቱ ተገለጸ
-
ሴፕቴምበር 22, 2023
ያልተጨለፈውን የደምበል ሐይቅ ዕምቅ ሀብት ለማልማት እየተሠራ ነው