ከሦስት ዐሥርት ዓመታት በላይ የተሻገረው የማኅበረሰብ ድምፅ
በዳላስ እና አካባቢዋ፣ ማኅበረሰብ አገዝ ተግባራትን ከሚያከናውኑ ትውልደ ኢትዮጵያውያን መካከል አንዱ፣ ጋዜጠኛ እና የበጎ ተግባራት አስተባባሪው ዘውገ ቃኘው ነው። ከሦስት ዐሥርት ዓመታት በላይ በተሻገረ አበርክቶው፣ ተደጋጋሚ ምስጋና ተቸሯል። ከእነዚኽም መካከል፣ የማኅበረሰብ ራዲዮ አቅራቢነቱ እና በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የስፖርት ፌዴሬሽን አገልግሎቱ ይጠቀሳሉ። በቅርቡ ወደ ዳላስ ቴክሳስ ያቀናው ሀብታሙ ሥዩም የዘውገን ሞያዊ ጉዞ በጨረፍታ ያስቃኘናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ