ከሦስት ዐሥርት ዓመታት በላይ የተሻገረው የማኅበረሰብ ድምፅ
በዳላስ እና አካባቢዋ፣ ማኅበረሰብ አገዝ ተግባራትን ከሚያከናውኑ ትውልደ ኢትዮጵያውያን መካከል አንዱ፣ ጋዜጠኛ እና የበጎ ተግባራት አስተባባሪው ዘውገ ቃኘው ነው። ከሦስት ዐሥርት ዓመታት በላይ በተሻገረ አበርክቶው፣ ተደጋጋሚ ምስጋና ተቸሯል። ከእነዚኽም መካከል፣ የማኅበረሰብ ራዲዮ አቅራቢነቱ እና በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የስፖርት ፌዴሬሽን አገልግሎቱ ይጠቀሳሉ። በቅርቡ ወደ ዳላስ ቴክሳስ ያቀናው ሀብታሙ ሥዩም የዘውገን ሞያዊ ጉዞ በጨረፍታ ያስቃኘናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 22, 2025
በምዕራብ ዩክሬን በምትገኝ አንዲት መንደር ወንዶች አይታዩም
-
ፌብሩወሪ 21, 2025
ናይጄሪያ የግብርና ምርቷን በብዛት ወደውጭ ለመላክ የምታደርገው ዝግጅት
-
ፌብሩወሪ 21, 2025
በዓመታዊው የወግ አጥባቂዎች ጉባኤ ላይ ጄዲ ቫንስ ለአውሮፓ ማስጠንቀቂያ አስተላለፉ
-
ፌብሩወሪ 20, 2025
የአሜሪካ የዋጋ ግሽበት እየጨመረ መሄዱን ኢኮኖሚስቶች እየተከታተሉት ነው
-
ፌብሩወሪ 19, 2025
ኬኒያ ውስጥ የካንሰር ሕሙማን ቁጥር እየጨመረ መሆኑ ተነገረ