ኢትዮጵያ እና ሕዝቦቿን ያከበረው የቴክሳሱ ልዩ በዓል
በዳላስ፤ቴክሳስ በተካሄደው 40ኛው የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን ስፖርት ፌዴሬሽን መገባደጃ ላይ፤ "የኢትዮጵያ ቀን" ተከብሯል። በሺሆች የሚገመቱት ትውልደ - ኢትዮጵያውያን በተሳተፉበት ልዩ ዝግጅት ላይ ታዋቂ ድምጻዊያን እና ተወዛዋዞች ዝግጅታቸውን አቅርበዋል። ሌሎች ባህልን አንጸባራቂ እና ትውፊትን አስታዋሽ ትርዒቶችም ታይተዋል። ሀብታሙ ስዩም ከተሳታፊዎች እና አዘጋጁ ፌደሬሽን ፕሬዚደንት ጋራ ቆይታ አድርጎ ያሰናዳውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ላይ ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ