ኢትዮጵያ እና ሕዝቦቿን ያከበረው የቴክሳሱ ልዩ በዓል
በዳላስ፤ቴክሳስ በተካሄደው 40ኛው የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን ስፖርት ፌዴሬሽን መገባደጃ ላይ፤ "የኢትዮጵያ ቀን" ተከብሯል። በሺሆች የሚገመቱት ትውልደ - ኢትዮጵያውያን በተሳተፉበት ልዩ ዝግጅት ላይ ታዋቂ ድምጻዊያን እና ተወዛዋዞች ዝግጅታቸውን አቅርበዋል። ሌሎች ባህልን አንጸባራቂ እና ትውፊትን አስታዋሽ ትርዒቶችም ታይተዋል። ሀብታሙ ስዩም ከተሳታፊዎች እና አዘጋጁ ፌደሬሽን ፕሬዚደንት ጋራ ቆይታ አድርጎ ያሰናዳውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ላይ ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 03, 2023
ዋይት ሐውስ ለዩክሬን ድጋፉ እንዲቀጥል ጥረት እያደረገ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በኬንያ መንግሥት የሃይቲ የፖሊስ ስምሪት ውሳኔ ላይ ዜጎች ጥያቄ እያነሡ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
ክልሎች የትምህርት ዘመኑን የተማሪዎች ምዝገባ ዕቅዳቸውን እንዳላሳኩ እየገለጹ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በፈተናዎች ንብርብር ውስጥ ለሚገኘው የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሻሻሉ ተስፋዎች አሉ?
-
ኦክቶበር 03, 2023
በሶማሌ ክልል የቆሎጂ መጠለያ ጣቢያ ስድስት ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ ገለጸ
-
ኦክቶበር 03, 2023
የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲ ሦስት አባላቱ ያለሕግ እንደታሰሩበት ገልጿል