በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሱዳን ጦርነት እና የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች መሠረታዊ አቅርቦት ችግር


የሱዳን ጦርነት እና የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች መሠረታዊ አቅርቦት ችግር
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

የሱዳን ጦርነት እና የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች መሠረታዊ አቅርቦት ችግር

በሱዳን፣ ካለፈው ሚያዝያ ወር አንሥቶ የቀጠለው ጦርነት እስከ አሁን፣ 2ነጥብ5 ሚሊዮን ሰዎችን ከመኖሪያቸው እንዳፈናቀላቸው፣ ተመድ አስታውቋል። ከቀዬአቸው ከተሰደዱት ውስጥ 80 ከመቶዎቹ፣ በሀገር ውስጥ በየቦታው የተጠለሉ ተፈናቃዮች እንደኾኑ፣ ተመድ አመልክቷል።

ሲዳሕመድ ኢብራሂም፣ በሱዳን አልጃዚራ ክፍለ ግዛት የተጠለሉ ተፈናቃዮችን አነጋግሮ ያጠናቀረውን ሪፖርት፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG