በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል በጦርነት ለተጎዱ ባለሀብቶች የዕዳ ስረዛ እንዲደረግ ተጠየቀ


በትግራይ ክልል በጦርነት ለተጎዱ ባለሀብቶች የዕዳ ስረዛ እንዲደረግ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00

በትግራይ ክልል በጦርነት ለተጎዱ ባለሀብቶች የዕዳ ስረዛ እንዲደረግ ተጠየቀ

መነሻውን በትግራይ ክልል ያደረገው፣ የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት፣ ከፍተኛ ጉዳት ላደረሰባቸው የትግራይ ክልል ባለሀብቶች፥ ዕዳ እንዲሰረዝ፣ የክልሉ የንግድ እና ዘርፍ ማኅበራት ፕሬዚዳንት ጥሪ አቀረቡ።ፕሬዚዳንቱ ጥሪውን ያቀረቡት፣ ክልሉ፣ በጦርነቱ ምክንያት የደረሰበትን ኢኮኖሚ ለማነቃቃት በሚል፣ በመቐለ ከተማ በተዘጋጀ ውይይት ላይ ነው። የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነርም፣ ለባለሀብቶች ድጋፍ ሊደረግ እንደሚገባ፣ በውይይቱ ወቅት አሳስበዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG