ለሀገር ጎብኚዎች የመረጃ ድልድይ ለመኾን ያለመው "ትራዮፕያ"
"ትራዮፕያ"፥ የሀገር ውስጥ ተጓዦች እና ዓለም አቀፍ ጎብኝዎች፣ የጉብኝት ቀጠሮን፣ የመኝታ ቤት ኪራይንና የመሳሰሉትን በቀላሉ በዲጂታል መንገድ እንዲፈጽሙ የሚያስችል አገልግሎት ነው፡፡ “1888” በተሰኘው ተቋም በኩል ይፋ የተደረገው አውታረ፣ ለበርካታ ወጣቶች የሥራ ምንጭ ለኾነው የቱሪዝም ዘርፍ የራሱን አስተዋፅኦ ያደርጋል፤ ተብሎም ይጠበቃል፡፡ ሀብታሙ ሥዩም፥ የ“1888” ድርጅት የሥራ ትግበራ(ኦፕሬሽን) ዘርፍ ሓላፊ አቶ ተሻገር አማረን አነጋግሯቸዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ